Director Applications

Director Position Applications

We are seeking qualified and experienced directors to lead our special boarding schools. This is an opportunity to make a significant impact on the education system and shape the future of exceptional students across Ethiopia.

Application Requirements

አካዳሚያዊ ብቃት/ የትምህርት ዝግጅት

  • በ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመራርነት 10 አመትና በላይ ልምድ ያላው/ያላት
  • በትምህርት ቤት አመራርነት ሙያ 2ኛ ዲግሪ እና በላይ የትምህርት ዝግጅት ያላው/ያላት
  • በትምህርት ቤት አመራርነነት የሙያ ፍቃድ አሰጣጥ እና እድሳት ተመዝኖ ሰርትፍኬት ያለው/ያላት
  • የክረምት ልዩ የመምህራንና ትምህርት ቤት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠናን ተከታትሎ/ላ ሰርትፍኬት ያላቸው
  • የአንድ አመት የሁለተና ደረጃ ትምህርት ቤት አመራሮች የስራ ላይ ስልጠና የወሰደና የምስክር ወረቀት ያለው/ያላት
  • መሰረታዊ የቴክኖሎጂ አጠቃቀም እውቀትና ክህሎት ያለው/ያላት

ስነ ምግባር

  • የሚመደቡበትን ማህበረሰብ እሴት፣ ባህል እና ቋንቋ የሚያከብሩ፣ በስነ ምግባራቸው አርአያ የሆኑ
  • ከተለያዩ ሱሶች ነፃ የሆኑ
  • ከማንኛውም የወንጀል ድርጊት ነፃ የሆኑ እና ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ

ከዚህ በተጨማሪም: ትምህርት ሚኒስቴር በሚመድባቸው ቦታ እና ሁኔታ ለመስራት የሚችሉ መሆን ይጠበቅባቸዋል።

Application Process

  1. Complete the online application form
  2. Upload required documents (CV, certificates, references)
  3. Submit your application before the deadline
  4. Check your application status regularly
  5. Attend interview if shortlisted

ከምልመላ በኋላ የሚጠበቁ ምዘናዎች

  • ለዚሁ አላማ የተዘጋጀ የጽሑፍ ምዘና (በበይነ መረብ)
  • የቃል መጠይቀቅ

Loading deadline information...

Apply for Director Position

Submit your application to become a director at one of our special boarding schools.

Start Application

Check Application Status

Track the progress of your submitted application and view updates.

Check Status
Important Information
Need Help?

Support Available

Join our Telegram support group for assistance with your application

Join Support Group